Dr. Tsegaye Ararssa

የሞፈር፣ የሰይፍና የመጽሓፍ አገር?

አንድ በጣም የማከብረው ምሁር፣ 'ኢትዮጵያ የሞፈር፣ የሰይፍና፣ የመጽሐፍ አገር ነው፣" ይል ነበር። ይህም ማለት፣ አገሩ፣ የእርሻ/የግብርና፣ የጦር/የነፍጥ፣ እና የክህነት/የተፃፈ እውቀት...